image
image
image
image
image

በመልካም አስተዳደር የ2ኛ ሩብ አመት ድጋፍና ክትትል እንዲሁም በንብረት አስተዳደር ኦን ላይን ምዝገባና በስተታንዳርድ የሞዴል ተቋም ፈጠራ ላይ ውይይት ተደረገ።

ታህሳስ 16, 2018
በመድረኩ በቅንጅታዊ አሰራር በተደረገ ክትትልና ድጋፍ የተገኙ ግኝቶች የጋራ ተገርጓል ። የልደታ ክፍለ ከተማ አ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ጢቂ ድሪባ እንዳሉት የመልካም አስተዳደርና በተያዘው መፍታት ይገባል በማለት የተያዘውን እቅድ በትኩረት መፈፀም እንደሚገባ ገልፀዋል። የመልካም አስተዳደር ችግሮች በተያዘው ጊዜ በመፍታት የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ማላቅ ይገባል ያሉት አቶ ጢቂ አያይዘው ጽ/ቤቶችን ለአገልግሎት ምቹ ማድረግ ይጠይቃል በማለት ገልፀዋል። የልደታ ክፍለ ከተማ የመልካም አስተዳደር ቅሬታና አቤቱታ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ይልማ ተረፈ እንደተናገሩት የመንግስት ትልቅ የትኩረት አቅጣጫ የሆነውን የመልካም አስተዳደር ማስፈን ቅሬታን መቀነስ መሆኑን በመያዝ ተከቢውን ስራ በቅነንጅት መርራት ይገባል በማለት ገልፀዋል። ቅንጅታዊ አሰራር ላይ በጋራ እየተሰራ ያለበት አገራት ባብ የተሻለ ውጤት እያመጣ ነው ያሉት አቶ ይልማ መልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ አሁንም በትኩረት መስራት ይገባል በማለት ገልፀዋል። የልደታ ክፍለ ከተማ የመንግስት ንብረት አስተዳደር ሀላፊ ወ/ሮ ቅድስት ማቴዮስ እንዳሉት ተቋማትን ለአገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ስታንዳርዱን የጠበቀ በማድረግ ለተገልጋዩ ቋሚና የስቶክ ንብረቶችን ወደ ሲስተም በማስገባት መሄድ ይገባል ያሉት ወ/ሮ ቅድስት አያይዘው ስራዎችን በትኩረት መስራት እንደሚገባ ገልፀዋል

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች